የመምህራን ቅጥር ማስታወቂያ (የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል (Agricultural Economics Department)

በራያ ዩኒቨርሲቲ የግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ሥር የሚገኘው የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል (Agricultural Economics Department) ላለው የመምህራን እጥረት ለመሸፈን በ2016 ዓ/ም በራያ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ምጣኔ ሃብት ትምህርት ክፍል የተመረቁ ምሩቃን ብቻ በቋሚነት መቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ ተመራቂዎች በተገለፀው መስፈርት፣ ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት መሰረት መመዝገብ ትችላላችሁ።

*****************************************
ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ጥቅምት 05/2017 ዓ/ም
ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ!
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈፃሚ
******************************************
May be an image of ticket stub and text

Loading