የጥሪ ማስታወቂያ ለማይጨው ሠማእታት ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ!

ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁ ተማሪዎች በራያ ዩኒቨርሲቲ የማይጨው ሠማእታት ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ለመማር ተፈትናችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ከመስከረም 21-22/2017 ዓ/ም ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ያስታውቃል።

****************
ራያ ዩኒቨርሲቲ
መስከረም 15/2017 ዓ/ም
****************
ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ!
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈፃሚ
************************************