ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው።

በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ ተማሪዎች ዛሬ ቅዳሜ ጥር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው በመግባት ምዝገባ እያከናወኑ ይገኛሉ።
ተማሪዎቻችን በድጋሚ እንኳን ደህና መጣችሁ!

ራያ ዩኒቨርሲቲ ፤ ጥር 17/ 2017 ዓ.ም
ዕውቀት ለማኅበረሰባዊ ለውጥ!
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈፃሚ
*****************************************