Jan
01
የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ከሁለቱም ምክትል ፕረዚደንቶች በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (Key Performance Indicators) ስምምነት ተፈራርመዋል
በትምህርት ሚኒስቴር እና በራያ ዩኒቨርሲቲ መካከል በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (Key Performance Indicators) ስምምነት ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ከዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና Read more