የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ከሁለቱም ምክትል ፕረዚደንቶች በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (Key Performance Indicators) ስምምነት ተፈራርመዋል

በትምህርት ሚኒስቴር እና በራያ ዩኒቨርሲቲ መካከል በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (Key Performance Indicators) ስምምነት ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም  የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ ከዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና Read more