የምርምር ሥራዎቻችን በታማኝነትና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ በመስራት ራሳችን፣ ማህበረሰባችንና ሃገራችን ለመለወጥና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነታችን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ተገለጸ

ይህ የተገለጸው የራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዓለም አቀፋዊ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት እና የምርምር፣ ሕትመት፣ ሥነ ምግባር እና ሥርፀት ዳይሬክቶሬት በጋራ ባዘጋጁት እና የሚደረጉ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ውጤታማ ለማድረግ፣ የምርምር ፈንድ Read more

ዩኒቨርሲቲው በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው መውጫ ፈተና (Exit Exam) በቂ ዝግጅት ማድረጉን ተገለጸ

በሃገር አቀፍ ደረጃ ከጥር 26 – 30/ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው መውጫ ፈተና (Exit Exam) ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን ግብኣት በማሟላት እና በቂ የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹን አጠናቅቆ ተፈታኞች እየተጠባበቀ ይገኛል።ይህ የተሳካ እንዲሆን Read more

የተመደቡልንን የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ለማብቃት ተቀናጅተን እንሠራለን፦ ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ

ራያ ዩኒቨርሲቲ በትምኅርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ጥር 20 /2017 ዓ.ም ደግሞ መደበኛ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ በመቐለ እና ዓፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ዶ/ር መሀመድ ኡስማን የተመራ ልኡክ ቡድን የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ ቁሳቁሶች በችግራችን ወቅት ለራያ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ ያበረከተ ብቸኛ ተቋም መሆኑን የሚታወስ ሲሆን ራያ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ ከተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች Read more

በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት (DOCO) በድምቀት ተጀምሯል

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ዛሬ ጥር 20 /2017 Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ በገበጣ እና ቡብ (BUB) ስፖርታዊ ውድድሮች ጥሎ ማለፍ መቀላቀሉን አረጋገጠ

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል እየተሳፈ ያለው ራያ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ጥር 20/ 2017 ዓ.ም በ12 ጉድጓድ ገበጣ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አቻውን Read more