የዩኒቨርሲቲው ግንባታዎች የደረሱበት ደረጃ ለዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ አባል እና ከፍተኛ አመራሮች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የተለያየ አገልግሎት የሚሰጡ ግንባታዎች እየተፋጠኑ መሆኖቸውን የሚታወቅ ሲሆን ግንባታዎቹ የደረሱበት ደረጃ ሪፖርት በኮንትራክተሮች ዛሬ የካቲት 07/2016 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ አባል እና የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና Read more