የራያ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ አቻውን አሸነፈ

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል እየተሳፈ የሚገኘው የራያ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ አቻውን 3 ለ Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት በመክፈቻ መርኃ ግብር ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተሳትፈዋል

የራያ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል መክፈቻ መርኃ ግብር በድምቀት ተሳትፈዋል። በመክፈቻ መርኃ ግብሩ የተገኙት የዩኒቨርሲቲያችን Read more

የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ስኬታማ ውጤት ለማምጣት የላቀ ትጋት እንደሚጠበቅባቸው ተጠቆመ።

ይህ የተገለጸው ራያ ዩኒቨርሲቲ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የተመደቡለትን የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ዛሬ ጥር 18/ Read more

ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው።

በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ ተማሪዎች ዛሬ ቅዳሜ ጥር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው በመግባት ምዝገባ እያከናወኑ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹን አጠናቅቆ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎቹን በተሳካ መንገድ እየተቀበለ ይገኛል።

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ከዛሬ ሐሙስ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው እየገቡ እና እየተመዘገቡ Read more

ማስ ስፖርት ለሰላም፣ ለአንድነትና ለስራ ውጤታማነት!

የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ በራያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በራያ፣ አክሱም፣ ዓዲ ግራት እና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ከጥር 07-10/ 2017 ዓ.ም እየተካሄደ የነበረው የማስ ስፖርት ውድድር በስኬት ተጠናቀቀ። በውድድሩ ንግግር ያደረጉት የየራያ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ እና ትግራይ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት ማእከል በትብብር መስራት የሚያስችላቸው የጋራ መግባቢያ ሰነድ (MoU) ተፈራረሙ

የጋራ መግባቢያ ሰነዱ (MoU) የተፈረመው ራያ ዩኒቨርሲቲ እና ትግራይ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት ማእከል በብዝኃ ሕይወት ጥበቃ እና የማህበረሰብ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙርያ በትብብር መስራት የሚያስችላቸው ዛሬ ጥር 08/ 2017 ዓ.ም በራያ Read more

የዩኒቨርሲቲዎች እና ኢንደስትሪዎች ጠንካራ ትሥሥር ለውጤታማ ፈጠራ!” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ ተካሄደ

የራያ ዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትሥሥር ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው እና “የዩኒቨርሲቲዎች እና ኢንደስትሪዎች ጠንካራ ትሥሥር ለውጤታማ ፈጠራ!” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ ጥር 06/ 2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ፡፡ የውይይት መርኃ ግብሩ ቁልፍ Read more

ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሥርዓት ለማረጋገጥና ለማስቀጠል ከዩኒቨርሲቲው አማካሪ ምክር ቤት አባላት ጋር ውጤታማ ውይይት ተደረገ

በራያ ዩኒቨርሲቲ ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሥርዓት ለማረጋገጥና ለማስቀጠል እንዲሁም ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ከጥር 15-16 /2017 ዓ.ም በደማቅ ሥነ ስርዓት Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎቹን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ በመጠባበቅ ላይ ነው- ዶ/ር ነጋ ዓፈራ

ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን የትምህርት ግብአት፣ የተማሪዎች መማሪያ ክፍል፣ መኝታ፣ ምግብና፣ ሕክምና፣ እና ሌሎች አገልግሎቶች እና የመሠረተ ልማት ሥራዎቹን አጠናቆ ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት Read more