የተመደቡልንን የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ለማብቃት ተቀናጅተን እንሠራለን፦ ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ

ራያ ዩኒቨርሲቲ በትምኅርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ጥር 20 /2017 ዓ.ም ደግሞ መደበኛ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ በመቐለ እና ዓፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት ዶ/ር መሀመድ ኡስማን የተመራ ልኡክ ቡድን የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ ቁሳቁሶች በችግራችን ወቅት ለራያ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ ያበረከተ ብቸኛ ተቋም መሆኑን የሚታወስ ሲሆን ራያ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ ከተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች Read more

በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት (DOCO) በድምቀት ተጀምሯል

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ዛሬ ጥር 20 /2017 Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ በገበጣ እና ቡብ (BUB) ስፖርታዊ ውድድሮች ጥሎ ማለፍ መቀላቀሉን አረጋገጠ

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል እየተሳፈ ያለው ራያ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ጥር 20/ 2017 ዓ.ም በ12 ጉድጓድ ገበጣ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አቻውን Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ አቻውን አሸነፈ

በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል እየተሳፈ የሚገኘው የራያ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ አቻውን 3 ለ Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት በመክፈቻ መርኃ ግብር ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተሳትፈዋል

የራያ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ልዑካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ2017 ዓ.ም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል መክፈቻ መርኃ ግብር በድምቀት ተሳትፈዋል። በመክፈቻ መርኃ ግብሩ የተገኙት የዩኒቨርሲቲያችን Read more

የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ስኬታማ ውጤት ለማምጣት የላቀ ትጋት እንደሚጠበቅባቸው ተጠቆመ።

ይህ የተገለጸው ራያ ዩኒቨርሲቲ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የተመደቡለትን የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም በተሳካ መንገድ ተቀብሎ ዛሬ ጥር 18/ Read more

ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው።

በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) በዝውውር እና ዘግይተው የመጡ ተማሪዎች ዛሬ ቅዳሜ ጥር 17 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው በመግባት ምዝገባ እያከናወኑ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎቹን አጠናቅቆ የ2017 ዓ.ም የዓቅም ማሻሻያ የትምህርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎቹን በተሳካ መንገድ እየተቀበለ ይገኛል።

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምኅርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የተመደቡ የዓቅም ማሻሻያ የትምኅርት መርኃ ግብር (Remedial Program) ተማሪዎች ከዛሬ ሐሙስ ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው እየገቡ እና እየተመዘገቡ Read more

ማስ ስፖርት ለሰላም፣ ለአንድነትና ለስራ ውጤታማነት!

የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ በራያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በራያ፣ አክሱም፣ ዓዲ ግራት እና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ከጥር 07-10/ 2017 ዓ.ም እየተካሄደ የነበረው የማስ ስፖርት ውድድር በስኬት ተጠናቀቀ። በውድድሩ ንግግር ያደረጉት የየራያ Read more