የገና በዓልን በይቅርታ እና በመተሳሰብ በማክበር ተማሪዎች የሰላም እና ዕርቅ ተምሳሌት ለመሆን የበኩላችሁን ሚና ማበርከት ይጠበቅባቹኃል- ዶ/ር ክብሮም ካሕሱ
የራያ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የሃይማኖች መሪዎች እና የሃገር ሽማግሌዎች፣ የአከባቢው ማኅበረሠብ ተወካዮች በጋራ በመሆን የ2017 ዓ.ም የልደት በዓልን ከዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ጋር በድምቀት አክብረዋል። ዩኒቨርሲቲው አሥተዳደር እና ልማት ምክትል ፕረዚደንት ዶ/ር ክብሮም Read more