የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትና አግባብነት፣ የእውቅና አሰጣጥ፣ እድሳት፣ ክትትልና ቁጥጥር ስርዓት ለዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካውንስል አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
የራያ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ፕሮገራም ዳይሬክቶሬት እና የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ያዘጋጁት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትና አግባብነት፣ የእውቅና አሰጣጥ፣ እድሳት፣ ክትትልና ቁጥጥር ስርዓት እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት እና ስልጠና ባለ ስልጣን Read more