በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም የሚመራ የልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተሰሩ ያሉ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጉብኝት አድርገዋል።

በራያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ/ም በ900 ሚልየን ብር በጀት እየተሰሩ ያሉ የመንገድ እና ፍሳሽ ማስወገጃ፣ ውሃ እና መብራት ዝርጋታ፣ የአጥር ግንባታ፣ Read more

በራዩ የተለያዩ የማህበረሰብ አገልግሎት እና ቴክኖጂ ሽግግር የፕሮጀክት ንድፈ ሀሳቦች ለግምገማ ቀረቡ፡፡

በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ ቁጠባዊ፣ ማህበራዊ እና ስነ-ልቦናዊ ችግሮች እና ተግዳሮቶች ችግር የሚፈቱ፣ ህይወትን የሚለውጡ፣ ፍላጎቶችን የሚያሟሉ፣ ስነ-ምህዳር የሚጠብቁ፣ ፈጠራን የሚያበረታቱ፣ ማህበራዊ Read more

ዒድ ሙባረክ! ዩኒቨርሲቲው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛ ኢድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል።

ኢድ ሙባረክ ! ዩኒቨርሲቲው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛ ኢድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። Read more