በራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍትና ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች መሰረታዊ የቤተ-መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ነው

የራያ ዩኒቨርሲቲ ቤተ- መጻሕፍትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት ከብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ-መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍት ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች የመሰረታዊ ቤተ መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና ከዛሬ ጥቅምት 20/2017 ዓ/ም ጀምሮ Read more

በዩኒቨርሲቲው የምርምር ስነ-ምግባር (Research Ethics) እና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ስልጠና ለተመራማሪዎች ተሰጠ

የራያ ዩኒቨርሲቲ የምርምር፣ ሕትመት፣ ስነ-ምግባር እና ኢንዳክሽን ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው የተመራማሪዎች (Principal Investigator) እና ተባባሪ ተመራማሪዎች (Co-Investigators) የምርምር ስነ-ምግባር (Research Ethics) እና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት ስልጠና በሚመለከታቸው ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን ስልጠናው Read more

የትግራይ ክልል ካቢኔ ሴክሬተሪያት የማህበራዊ ልማት ሽግግር ሃላፊ የተከበሩ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመሆን የማይጨው ሰማእታት አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ (Landscape) ማስዋብ ስራ ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ/ም ጎብኝተዋል።

የትግራይ ክልል ካቢኔ ሴክሬተሪያት የማህበራዊ ልማት ሽግግር ሃላፊ የተከበሩ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሂወት ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመሆን የማይጨው ሰማእታት አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እና በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ከመኾኒ እና ራያ ዓዘቦ ማሕበራዊ ፍርድ ቤቶች ዘላቂ ትስስር ለመፍጠር ምክክር/ውይይት መድረክ አካሄደ።

የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር የመኾኒ እና የራያ ዓዘቦ ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ዘላቂ ትስስር ለመፍጠር ዛሬ ጥቅምት 09 ቀን 2017 ዓ/ም በመኾኒ ከተማ ምክክር/ውይይት መድረክ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ የአንበጣ መንጋ ከመከሰቱ በፊት ለመከላከል የሚያስችል እና በዞኑ የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚመራ ግብረ ሃይል ለማቋቋም ከትግራይ ግብርና ቢሮ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የምክክር አካሄደ

ራያ ዩኒቨርሲቲ የአንበጣ መንጋ፣ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እና የምርት ብክነትን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል እና በዞኑ የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚመራ ግብረ ሃይል ለማቋቋም ከትግራይ ግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ እና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ Read more

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከ Kansas State University እና CultivAid ጋር በመተባበር የግብርና ቴክኖሎጂ ለማዘመን በትኩረት እየሰራ ነው።

ይህ የተገለፀው የትግራይ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊና የራያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባል ዶ/ር እያሱ አብርሃ፣ የደቡባዊ ትግራይ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባል አቶ ሃፍቱ Read more

በዩኒቨርሲቲው ለተከታታይ 5 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።

በራያ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 20 እስከ 24/2017 ዓ/ም ለተከታታይ 5 ቀናት ለአመራሮችና መምህራን ሲሰጥ የቆየው የአመራር ብቃትና የመማር ማስተማር ሳይንሳዊ ክህሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የራያ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንት Read more

የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት እና ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ትስስር ለማጠናከር የምክክር መድረክ ተካሄደ።

ራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ከ USAID/OTI ESP ጋር በመተባበር የራያ ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት እና ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ትስስር ለማጠናከር ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ጋር ሐሙስ Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ/ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት (DOCO) ተጀመረ።

ራያ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹን ከመስከረም 13-14/2017 ዓ/ም ተቀብሎ የዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ታደሰ ደጀኔ (ፕሮፌሰር) እና የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ማህበረሰብ ጉድኝት ምክትል ፕረዚደንት ነጋ ዓፈራ (ዶ/ር) Read more