በራያ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍትና ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች መሰረታዊ የቤተ-መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ነው
የራያ ዩኒቨርሲቲ ቤተ- መጻሕፍትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት ከብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ-መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተለያየ ደረጃ ለሚገኙ የቤተ-መጻሕፍት ቤተ-መዛግብት ሰራተኞች የመሰረታዊ ቤተ መጻሕፍት ሳይንስ እና ዲጂታላይዜሽን ስልጠና ከዛሬ ጥቅምት 20/2017 ዓ/ም ጀምሮ Read more