የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የአረንጓዴ ዓሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በማይጨው ከተማ አካሄዱ።

በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ለችግኝ ተከላ የተዘጋጀ ቦታ በማይጨው ከተማ 03 ቀበሌ ጎሎ ፓርክ ዛሬ ጧት ሐምሌ 04/2016 ዓ/ም Read more

በዩኒቨርሲቲው የ12ኛ ማህበራዊ ሳይንስ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ ነው።

ራያ ዩኒቨርሲቲ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 ዓ/ም እና በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 29-30/2016 ዓ/ም በደማቅ ስነ ስርዐት ተቀብሎ ሰኞ ሐምሌ 01/2016 Read more

ዩኒቨርሲቲው በመጀመርያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸው 487 ተማሪዎች ለ3ኛ ዙር በደማቅ ስነ ስርዓት አስመረቀ።

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 487 የመጀመርያና ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 25/2016 ዓ/ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታና የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ Read more

በራያ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።

በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም የተጀመሩ እና በጦርነት ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጡ የመሰረተ ልማት ፕሮጀከቶች ከ1 ቢልየን ብር በላይ ወጪ ተገንብተው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ንግድና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር ዲኤታ እና የራያ ዩኒቨርሲቲ Read more

በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ የነበረው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) በሰላም ተጠናቀቀ።

በራያ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 14/2016 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ እየተሰጠ የነበረው የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ ሰኔ 19/2016 ዓ/ም በሰላም ተጠናቀቀ። በመውጫ ፈተናው ሊፈተኑ ከሚገባቸው 333 ተማሪዎች ወደ ፈተና የቀረቡት Read more

በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ግምገማ እና ምልከታ ተደረገ።

ከሰኔ 14-21/2016 ዓ/ም ለሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዩኒቨርሲቲው የተሰሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከትምህርት ሚኒስቴር የመጡ ተወካይ አቶ ዳመና ሞረዳ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች እና የፈተናው ግብረሃይል በጋራ በመሆን ዛሬ ሰኔ 13/2016 Read more