የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሩት ልኡክ ቡድን አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አመራር ቡድን በራያ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ የመስክ ምልከታ ለማድረግ ማይጨው ከተማ ሲገባ በዩኒቨርሲቲው ፕረዚደንት ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ የተመራ ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡በ2016 ዓ/ም Read more